ወረርሽኞች በኢትዮጵያ

Your browser doesn’t support HTML5

በ1771 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ የዘለቀው ስኮትላንዳዊው አገር አሳሽ ጀምስ ብሩስ በወቅቱ ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ ጎንደር አካባቢ ከፍተኛ ወረርሽኝ ተከስቶ ለበርካቶች ሞት ምክንያት መሆኑን ዘግቧል፡፡