የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

ዛሬ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚታዩ ግጭቶችንና ሁከቶችን ለመግታት የኢህአዴግ የካድሬ አስተዳደር መለወጥ አለበት ሲል የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ /ኢሶዴፓ/ አስታወቀ፡፡ በሚቀጥለው ሀገርቀፍ ምርጫ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ለመመስረት ከወዲሁ የብሄራዊ አንድነት መንግሥት እንዲቋቋምም ጠየቀ፡፡