ርክክብ በደቡብ ኢትዮጵያ
Your browser doesn’t support HTML5
የደቡብ ክልል ምክር ቤት 11ኛ ክልል ሆኖ ይደራጃል ለተባለው ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዛሬ በጠራው አስቸኳይ ጉባኤ ስልጣን አስረከበ። በሐብት ክፍፍል ላይ ተወያይተዋል።
Your browser doesn’t support HTML5