የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ከህዝብ ተወካዮች ጋር ውይይት አደረጉ

Your browser doesn’t support HTML5

በህዝቦች መካከል ልዩነት በመፍጠር የኅብረተሰቡን ሰላም በሚነሱ አካላት ላይ መንግስት ህግ የማስከበር እርምጃ እንደሚወስድ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው አሳሰቡ።