ኮቪድ-19 በደቡብ ክልል

Your browser doesn’t support HTML5

የተወሰደው ናውና ውጤት ከመገለፁ በፊት ከሶማሌ ክልል ሞያሌ ዳዋ አስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ የተለቀቁ 41 ተጠርጣሪዎችና በቫይረሱ የተያዘ አንድ ግለሰብ ወደ ደቡብ ክልል መገባታቸው በክልሉ ቫይረሱን የመከላከል ሂደት አሳሳቢ ማድረጉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናገሩ።