የሲአን አቤቱታና የምርጫ ቦርድ ውሣኔ

  • መለስካቸው አምሃ
የሲዳማ አርነት ንቅናቄ - ሲአን “በአባሎቼ ላይ የሚፈፀመው በደል ከ2005ቱ ምርጫ እራሴን እንዳገልል አስገድዶኛል” ብሏል፡፡



Your browser doesn’t support HTML5

የሲአን አቤቱታና የምርጫ ቦርድ ውሣኔ


የሲዳማ አርነት ንቅናቄ - ሲአን “በአባሎቼ ላይ የሚፈፀመው በደል ከ2005ቱ ምርጫ እራሴን እንዳገልል አስገድዶኛል” ብሏል፡፡

ለወረዳ ምርጫ ዕጩ የሆኑ አንድ ግለሰብ እንደተገደሉበትና ድብደባና ወከባ ያልተፈፀመበት አንድም ወረዳ እንደሌለ ድርጅቱ በመግለጫው ጠቅሷል፡፡

የምርጫ ቦርድ በበኩሉ ድርጅቱ ቀደም ሲልም ከምርጫው ሂደት ለመውጣት ዝግጅት ያደርግ እንደነበረ ገልጿል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ