የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
Your browser doesn’t support HTML5
የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ ምላሽ ሳይሰጥ መቆየቱንና የህዝበ ወሳኔ ቀን አለመገለፁን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በሃዋሳ ከተማ ተካሄደ፡፡ ሰልፉ በሲዳማ "ቀጣላ" ባህላዊ ስርዓት የተደረገ ሲሆን በሰላማዊ መንገድ ተጠናቅቋል፡
Your browser doesn’t support HTML5