አሥረኛው የኢትዮጵያ ክልል
Your browser doesn’t support HTML5
አሥረኛው የኢትዮጵያ ክልል ሆኖ የተቋቋመው የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክትል ፕሬዚዳንቱንና የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን ፕሬዚዳንት ሰይሟል።
Your browser doesn’t support HTML5