የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ የመራጮች ምዝገባ ተጀመረ

Your browser doesn’t support HTML5

የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ የመራጮች ምዝገባ ዛሬ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች መጀምሩን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ አስታወቁ።