የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት

Your browser doesn’t support HTML5

የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲጠናቀቅ መንግሥት በቂ የፀጥታ ኃይል ማሰማራቱን የሲዳማ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።