የአዲሱ የሲዳማ ክልል መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
አዲሱ የሲዳማ ክልል ሃገር ለማተራመስ ለሚጣጣሩ አካላት እድል እንደማይሰጥና ከፌዴራል መንግሥት ጎን በመቆም ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልፅግና እንደሚሠራ የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5