የሲዳማ የሥልጣን ሽግግር

Your browser doesn’t support HTML5

ሲዳማ 10ኛው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሆኖ እንዲደራጅና ህግ መንግሥታዊ መብቱን ያስከበረው በለውጡ መንግሥት የተተገበረው እውነተኛ የፌዴራልዝም ሥርዓት መሆኑን የሃዋሳ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ተናገሩ።