ድምጽ በሲዳማ ስም የተደራጁ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት ፈጠሩ ኖቬምበር 27, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 በሲዳማ ስም የተደራጁ ሁለት የፖለቲካ ጥምረት ፈጠሩ። “ኢሕአዴግ ውስጥ የተደረገው የሥልጣን ለውጥ ባይመጣ ሲዳማ ክልል የመሆን መብቱ አይጠበቅለትም ነበረ” ሲሉ የፓርቲዎቹ መሪዎች ለቪኦኤ ተናግረዋል።