"የኤጄቶ መሪዎች" በዋስ እንዲለቀቁ ፍ/ቤት ወሰነ
Your browser doesn’t support HTML5
በሀዋሳ ከተማና ሲዳማ ዞን ሐምሌ 11 በተፈጸመ ወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩ፤ በተለምዶ "የኤጄቶ መሪዎች" የሚባሉ ግለሰቦች እያንዳንዳችው በ50 ሺህ ብር ዋስ እንድለቀቁ ፍርድ ቤት ወሰኔ አስተላለፈ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5