አወዛጋቢው የአቶ ሽመልስ አብዲሳ ንግግር
Your browser doesn’t support HTML5
የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር አባልና የኦሮምያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከ8ወራት በፊት የተናገሩት ነው የተባለና ሾልኮ የወጣ አንድ ንግግር ሰሞኑን በማኅበራዊ መገናኛ ብዙሃን ተለቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5