የኦሮምያ ፀጥታ በሻሸመኔና በምሥራቅ አካባቢዎች

Your browser doesn’t support HTML5

በሻሸመኔና አካባቢዋ ሰላም መሆኑን መንገድም እንዳልተዘጋ፣ አገር አቋራጭ ትራንስፖርትም ከተማዪቱን እያቋረጠው መሆናቸውን ነዋሪዎችና ባለሥልጣናቱ ተናግረዋል።