በጂቡቲ ጸጥታ ኃይሎችና በኢትዮጵያ ሾፌሮች መካከል አለመግባባት ተፈጠረ

Your browser doesn’t support HTML5

በጂቡቲ ጸጥታ ኃይሎችና በኢትዮጵያ ሾፌሮች መካከል በተነሳው አለመግባባት የጂቡቲዉ የኢትዮጵያ የጭነት አገልግሎት መቋረጡ ተነገረ።