የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ፍሬው አበበ ከሰባት ወራት በፊት ስለ ወይዘሮ አዜብ መስፍን በዘገበው ዜና ትላንት በፖሊስ ተጠየቀ።
አዲስ አበባ —
የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ፍሬው አበበ ከሰባት ወራት በፊት ስለ ወይዘሮ አዜብ መስፍን በዘገበው ዜና ትላንት በፖሊስ ተጠየቀ።
ፖሊስ ምንጮቹን እንዲገልጥ የጠየቀው መሆኑን ዋና አዘጋጁ አመልክቷል።
ፍሬው ቃሉን ከሰጠ በኋላ የአምስት ሺህ ብር ዋስ አስይዞ መለቀቁም ታውቋል።
ዝርዝሩን የተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ይዟል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ በፖሊስ ተጠየቀ
የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ፍሬው አበበ ከሰባት ወራት በፊት ስለ ወይዘሮ አዜብ መስፍን በዘገበው ዜና ትላንት በፖሊስ ተጠየቀ።
ፖሊስ ምንጮቹን እንዲገልጥ የጠየቀው መሆኑን ዋና አዘጋጁ አመልክቷል።
ፍሬው ቃሉን ከሰጠ በኋላ የአምስት ሺህ ብር ዋስ አስይዞ መለቀቁም ታውቋል።
ዝርዝሩን የተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ይዟል፡፡