የሰማያዊ ፓርቲ ብሄራዊ ምክርቤት ሰብሳቢ አቶ ይድነቃቸው ከበደ ትላንት መታሰራቸውንና ዛሬ ፍርድ ቤት መቅረባቸውን አንድ የፓርቲው አመራር አባል አስታወቁ።
አዲስ አበባ —
ፖሊስ አቶ ይድነቃቸውን ሕዝብ በማነሳሳት ወንጀል እንደጠረጠራቸው ለፍርድ ቤቱ ገልጿል።
ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ለፖሊስ ፈቅዷል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የሰማያዊ ፓርቲ ብሄራዊ ምክርቤት ሰብሳቢ በቁጥጥር ሥር ዋሉ