ቪድዮ በሳውዲ አረቢያ መካ ላይ ከሞቱት የእስልምና አማኞች መካከል 13 ኢትዮጵያዊያን እንዳሉበት ተገለጸ ኦክቶበር 01, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 በሳውዲ አረቢያ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲና ከኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የተውጣጣ ኮሚቴ ጉዳዩን እያጣራ ነው