በሳውዲ አረቢያ መካ ላይ ከሞቱት የእስልምና አማኞች መካከል 13 ኢትዮጵያዊያን እንዳሉበት ተገለጸ

Your browser doesn’t support HTML5

በሳውዲ አረቢያ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲና ከኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የተውጣጣ ኮሚቴ ጉዳዩን እያጣራ ነው