ዋሺንግተን ዲሲ —
Your browser doesn’t support HTML5
እስራኤል ውስጥ ያሉ ኤርትራዊያን ስደተኞችን ለመቀበል ከእሥራኤል ጋር እየተነጋገሩ መሆናቸውን የርዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ገልፀዋል፡፡
የእሥራኤል የአገር አስተዳደር ሚኒስትር ጊልያድ ኤርዳን ይህን ዜና ማረጋገጣቸውን እስራኤል ውስጥ ከሚገኙ ትልልቅ መገናኛ ብዙኃን አንዱ ዘግቧል።
እሥራኤል ውስጥ ለስደተኞች መብቶች የሚከራከሩ አቶ ዳዊት ደሞዝ የሚባሉ ስደተኛ መሠረታዊ የሆኑ መብቶቻቸን የሚከበሩልን ከሆነ ወደ ርዋንድ ብንሄድ አንጠላም ይላሉ።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡