ፔንስ በድጋሚ የፓርቲያቸው ዕጩ ሆነው መሰየማቸውን ተቀበሉ

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስ ለሁለተኛ ጊዜ የሪፖብሊካን ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ዕጩ ሆነው መሰየማቸውን የተቀበሉበትን ንግግር አስምተዋል፡፡