ፔንስ በድጋሚ የፓርቲያቸው ዕጩ ሆነው መሰየማቸውን ተቀበሉ
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስ ለሁለተኛ ጊዜ የሪፖብሊካን ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ዕጩ ሆነው መሰየማቸውን የተቀበሉበትን ንግግር አስምተዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5