ኢትዮጵያ በጋዜጦች ዝግጅታችን ስለ ኢትዮጵያ የተጻፉትን ጨምቆ ያቀርባል

ኢትዮጵያ በጋዜጦች በተሰኘው ፕሮግራማችን የተካተቱት ርዕሶች

-ኢትዮጵያ አዲስ ግዙፍ ግድብ ለመስራት አቀደች

-ሀይነከን በደሌንና ሀረር የቢራ ፋብሪካዎችን ሊገዛ ነው

-የመሬት መቀራመቱ ክርክር

-የኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን ካውንስል ለፕረዚዳንት ኦባማ ደብዳቤ ላከ

የሚሉት ናቸው።