የራያ ቆቦ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪና የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ ግድያ ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

ትናንት በራያ ቆቦ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪና በፀጥታ ዘርፍ ኃላፊው ላይ ግድያ ፈጽመዋል የተባሉ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ፖሊስ አሰሳ እያደረገ መሆኑ ተገለፀ።