ኅዳሴ ኃይል ማመንጨት ይጀምራል

Your browser doesn’t support HTML5

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ በመጭው የኢትዮጵያ ዓመት ኃይል ማመንጨት እንደሚጀምር የውኃ፣ የመስኖና የኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትር ዶ/ር ስለሺ በቀለ አስታወቁ።