ለይቶ ማቆያዎችን ለማስፋት

Your browser doesn’t support HTML5

በድንበር አካባቢ ያሉ ለይቶ ማቆያዎችን ለማጠናከር ጥረት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ለቪኦኤ አስታውቀዋል።