ቅማንት

Your browser doesn’t support HTML5

በማዕከላዊ ጎንደር በቅማንት ማኅበረሰብና በአማራ ማኅበረሰብ መካከል ደም እያፋሰሰ ያለውን ችግር የፈጠሩ ናቸው የተባሉ ኃይሎች በህግ መጠየቅ አለባቸው ሲሉ የክልሉ ፕሬዚዳንት የህግ አማካሪ አስታወቁ፡፡