የብሔራዊ በጎ ፈቃድ የማኅበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም

Your browser doesn’t support HTML5

የብሔራዊ በጎ ፈቃድ የማኅበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም ለማስጀመር አሥር ሺህ ወጣቶችን ወደ ሥልጠና እንደሚያስገባ የሰላም ሚኒስቴር ገልጿል። በዘመቻው አንድ መቶ አሥራ ስድስት ሺህ ወጣቶች መመዝገባቸውን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።