የብልፅግና ፓርቲ የውኅደት ስምምነት ሰነድ ፊርማ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ብልፅግና ፓርቲን ለመቀላቀል ውሳኔ ያሳለፉ የኢሕአዴግ አባል እና አጋር ድርጅቶች መሪዎች ትናንት የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል። ከትግራይ በስተቀር የሁሉም ክልሎች ገዥ ፓርቲዎች ናቸው ፊሪማዎቻቸውን ያስቀመጡት።