ጅማና አጋሮ የተካሄዱ ሰልፎች
Your browser doesn’t support HTML5
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድን ለመደግፍ የተጠራ ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ጅማና አጋሮ ላይ ተካሂዷል። ቁጥሩ በመቶ ሺህ የተገመተ ህዝብ ለድጋፍ ሰልፉ መውጣቱን የጠቀሰው እስክንድር ፍሬው ተከታዩን አጠናክሯል።
Your browser doesn’t support HTML5