ስለ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ፕ/ር ብሩክ ኃይሉ

ወ/ሮ ሣኅለወርቅ ዘውዴ /የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት/

የፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ-ብሄር መሆን ብዙዎችን ያስደሰተ ዜና ሆኖ መሰንበቱ ይታወሳል።

የፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ-ብሄር መሆን ብዙዎችን ያስደሰተ ዜና ሆኖ መሰንበቱ ይታወሳል።

የፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ለዚያ ከፍ ያለ ሥፍራ መመረጥን የሚያደንቁና በቅርብ የሚያውቋቸው ሰዎች አጉልተው የሚያዩት ሴት መሆናቸውን ብቻ ሣይሆን እራሣቸው ወ/ሮ ሣኅለወርቅ እንደባለሙያና እንደመሪም ያሏቸውን የብቃት ማሳያዎችም ጭምር ነው።

ከእንደዚያ ዓይነት ሰዎች መካከል የኦሃዮ ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ዶ/ር ብሩክ ኃይሉ አንዱ ናቸው።

ፕሮፌሰር ብሩክ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ሆነው ነው ያኔ አምባሳደር ሣኅለወርቅን የሚያውቋቸው፤ ዕውቀትና ትውስታቸውን በዚያው ሰሞን ከቪኦኤ ጋር አንስተው ተጨዋውተዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ስለ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ፕ/ር ብሩክ ኃይሉ