"የኅዳሴውን ግድብ ግንባታ የሚያቆም ምንም ኃይል የለም" - ጠ/ሚ ዐብይ
Your browser doesn’t support HTML5
በቀጣዮቹ ሁለት ቀናት ከግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ ጋር እንደሚናጋገሩ የገለፁት የኢትዮጵያው ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የኅዳሴውን ግድብ ግንባታ የሚያቆም ምንም ኃይል የለም ብለዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5