"የኅዳሴውን ግድብ ግንባታ የሚያቆም ምንም ኃይል የለም" - ጠ/ሚ ዐብይ

Your browser doesn’t support HTML5

በቀጣዮቹ ሁለት ቀናት ከግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ ጋር እንደሚናጋገሩ የገለፁት የኢትዮጵያው ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የኅዳሴውን ግድብ ግንባታ የሚያቆም ምንም ኃይል የለም ብለዋል፡፡