ድምጽ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ማብራሪያ ሰጡ ኦክቶበር 19, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በትግራይ ክልላዊ መንግሥት ከፍተኛ አስፈፃሚ አካላትና በፌደራሉ መንግሥት መካከል ያለው የተበላሸ ግንኙነት ህግን መሠረት ባደረገ አሠራር ብቻ እንደሚፈታ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናግረዋል።