የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት

Your browser doesn’t support HTML5

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ሞት የተሰማቸውን ሃዘን ትናንት ማምሻውን በኢትዮጵያ ቴሌቭዢን ቀርበው ባደረጉት ንግግር ገልፀዋል።