ድምጽ የድጋፍ ሰልፎች በኦሮምያ ክልል ፌብሩወሪ 19, 2020 ፀሐይ ዳምጠው Your browser doesn’t support HTML5 ለገዥው ብልፅግና ፓርቲ ድጋፍ የገለፁ ሰልፎች ኦሮምያ ክልል ውስጥ ዛሬ በተለያዩ ከተሞችና ወረዳዎች ተካሂደዋል። በለገጣፎ ለገዳዲ ፣ በመቱ ከተማና ስድስት የኢሉ አባቦር ዞን ወረዳዎች እንዲሁም ሌሎች ከተሞች ላይ የድጋፍ ሰልፎቹ ተካሂደዋል።