አባ ፍራንሲስ ባንግላዴሽ በተካሄደ የቅዳሴ ሥነ ስርዓት ሥልጣነ ክህነት ሰጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳት አባ ፍራንሲስ፣ ባንግላዴሽ ዋና ከተማ ውስጥ ከቤት ውጪ ዛሬ በተካሄደ ሰፊ የቅዳሴ ሥነ ስርዓት፣ ለ16 አገልጋዮች ሥልጣነ ክህነት ሰጡ።