አባ ፍራንሲስ ባንግላዴሽ በተካሄደ የቅዳሴ ሥነ ስርዓት ሥልጣነ ክህነት ሰጡ
Your browser doesn’t support HTML5
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳት አባ ፍራንሲስ፣ ባንግላዴሽ ዋና ከተማ ውስጥ ከቤት ውጪ ዛሬ በተካሄደ ሰፊ የቅዳሴ ሥነ ስርዓት፣ ለ16 አገልጋዮች ሥልጣነ ክህነት ሰጡ።
Your browser doesn’t support HTML5