አባ ፍራንሲስ የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ ለዓለም ሰላም ፀለዩ

Your browser doesn’t support HTML5

የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ፍራንሲስ፣ በኢየሩሳሌእም ሰላም፣ በኮሪያው ባሐረ ገብ መሬትም መረጋጋት ይሆን ዘንድ ጥሪ አሰሙ። አቡኑ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ዛሬ እየተከበረ ያለውን የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ ነው፣ ለኢየሩሳሌምና ለመላው ዓለም በሚል ቃለ ምዕዳንና ጥሪያቸውን ያቀረቡት።