"ጠፉ" የተባሉት ፖለቲከኞች ለይቶ ማቆያ ነበሩ

Your browser doesn’t support HTML5

ከሣምንት በፊት “ከቦሌ ዓለም አቀፍ አይሮፕላን ጣቢያ ተወስደው የት እንደደረሱ አይታወቅም” የተባሉ የፖለቲካ አመራር አባላት በአንድ ለይቶ ማቆያ ውስጥ እንደነበሩ ታውቋል።