ድምጽ የፖሊዮ ክትባት በደቡብ ክልል እየተሰጠ ነው ፌብሩወሪ 07, 2020 ዮናታን ዘብዴዎስ Your browser doesn’t support HTML5 የሃዋሳ ከተማ ጨምሮ በስምንት ዞኖች፥ ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ለ1 ሚሊዮን ገደማ ህፃናት የልጅነት ልምሻ /ፖሊዮ/ ክትባት እየተሰጠ መሆኑን የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ።