የመስቀልና የእሬቻ በዓላት - በአዲስ አበባ

Your browser doesn’t support HTML5

በመስቀልና በእሬቻ በዓላት አከባበር ላይ የፀጥታ ችግር ለመፍጠር የተዘጋጁ አካላት መኖራቸውን የገለፁት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር የተለየ ጥበቃ እንደሚኖርና ለዚህም በቂ ዝግጅት መደረጉን አስታውቀዋል።