የአንድነት ፅ/ቤት በፖሊስ ተያዘ

  • መለስካቸው አምሃ

ግርማ ሠይፉ - እንደራሴ

አዲስ አበባ የሚገኘው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ዋና ፅሕፈት ቤት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ።

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ

Your browser doesn’t support HTML5

የአንድነት ፅ/ቤት በፖሊስ ተያዘ

አዲስ አበባ የሚገኘው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ዋና ፅሕፈት ቤት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ።

ምርጫ ቦርድ ዕውቅና የነሣቸው የፓርቲው አመራር አባላትም ወደ ፅህፈት ቤቱ እንዳይገቡ መደረጋቸውን ይገልፃሉ።

ፖሊስ ከፅህፈት ቤቱ ሲያግዳቸው የፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንዳላሳየም ተናግረዋል።

የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ እርምጃውን የወሰደበትን ምክንያት ተጠይቆ መልስ ለመስጠት ፍቃደኛ አልሆነም።

የአንድነት ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና እንደራሴ አቶ ግርማ ሰይፉ ለቪኦኤ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡