ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያልተፈረደባቸውን ሰዎች በሚድያ ጥፋተኛ ማድረጋቸውን ተቃዋሚዎች ነቀፉ

  • እስክንድር ፍሬው

አቶ ግዛቸው ሺፈራው /አንድነት/ እና አቶ ገብሩ ገብረማርያም /መድረክ/

“በፍርድ ቤት ‘ጥፋተኛ’ ባልተባሉ ሰዎች ላይ በመገናኛ ብዙኃን የጥፋተኝነት አስተያየት መስጠት ተገቢ አይደለም” ሲሉ የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንግግር ተቃውመዋል።

Your browser doesn’t support HTML5

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያልተፈረደባቸውን ሰዎች በሚድያ ጥፋተኛ ማድረጋቸውን ተቃዋሚዎች ነቀፉ

“በፍርድ ቤት ‘ጥፋተኛ’ ባልተባሉ ሰዎች ላይ በመገናኛ ብዙኃን የጥፋተኝነት አስተያየት መስጠት ተገቢ አይደለም” ሲሉ የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንግግር ተቃውመዋል።

የፀረ-ሽብር ህጉ በፓርላማ የወጣ ቢሆንም በህጋዊ መሠረት እስኪሠረዝ ድረስ እንደሚያከብሩት የገለፁት ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአፈፃፀሙ ላይ ያላቸውን ቅሬታ አሰምተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሞኑን የሰጡትን አስተየት መነሻ በማድረግ ተቃዋሚ ፓርቲዎቹን ያነጋገራቸው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ከድምፅ ፋይሉ ያዳምጡት፡፡