ጠ/ሚኒስትሩ በሩቅ ምሥራቅና በእሥራኤል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በኮሪያ ጃፓንና እሥራኤል ያደረጉት ጉብኝት ለ2012 የተያዘውን ሦስት ሚሊዮን የሥራ ዕድል የመፍጠር ዕቅድ የሚያግዝ መሆኑን ቃል አቀባያቸው እስታወቁ።