ድምጽ ጠ/ሚ ዐቢይ በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ ፌብሩወሪ 20, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ አንድነትና ሰላም እንድረጋገጥ ልማት እንጂ ክላሽና ታንክ እንደማያስፈልግ ዛሬ በደቡብ ክልል ስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ ከህዝብ ጋር የተወያዩት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ።