የጠ/ር ዐብይ አሕመድ የገና በዓል መልዕክት

  • እስክንድር ፍሬው

ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ

ኢትዮጵያዊያን ሃገራቸውን ለመለወጥ ያገኙትን ዕድል እንዲጠቀሙበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ጥሪ አቅርበዋል።

ኢትዮጵያዊያን ሃገራቸውን ለመለወጥ ያገኙትን ዕድል እንዲጠቀሙበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ጥሪ አቅርበዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ አየተከበረ ስላለው የገና በዓል ባስተላለፉት በፅሁፍ ባወጡት መልዕክት ስለሰላም፣ ስለመከባበር፣ ስለሥራና ብልፅግና ተናግረዋል።

በሌላ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ከመምህራን ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት “መታሠርና መገረፍ የለመድን ሰዎች ያንን ሲተው የደከምን ከመሰለን ስተናል” ብለዋል።

በአንዳንድ የኦሮምያ አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎችን በተመለከተም ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የጠ/ር ዐብይ አሕመድ የገና በዓል መልዕክት