ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ - በባህር ዳር

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮምያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከስምንት ወራት በፊት ብለውታል የተባለና ሰሞኑን ይፋ የተደረገ አስተያየት “ስህተት መሆኑን” ገልፀው “ሊገመገም እንደሚገባው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መናገራቸውን ቃል አቀባያቸው አቶ ንጉሡ ጥላሁን ለቪኦኤ በሰጡት ቃል ገልፀዋል።