በፕሬዚዳንት ኦባማ ጉብኝት ዙሪያ- የኢትዮጵያውያኑ አስተያየት

  • እስክንድር ፍሬው

President Barack Obama waves as he boards Air Force One before his departure from Andrews Air Force Base, May 20, 2015, en route to New London, Conn.

የአሜሪካው ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ሰሞኑን አዲስ አበባ እንደሚገቡ ይታወቃል።
ኢትዮጵያውያንም ለፕሬዚዳንቱ ጉብኝት የተለያዩ አስተያየቶችን መስጠት ቀጥለዋል።
እስክንድር ፍሬው በአዲስ አበባ ከተማ በመዘዋወር አንዳንዶቹን አነጋግሯል።

Your browser doesn’t support HTML5

በፕሬዚዳንት ኦባማ ጉብኝት ዙሪያ- የኢትዮጵያውያኑ አስተያየት