እምቦጭ አረምን ከጣና ላይ የማስወገድ ዘመቻ
Your browser doesn’t support HTML5
በጣና ሀይቅ ላይ የተከተውን የእምቦጭ አረም ለማስወገድ ለአንድ ወር በተደረገው ዘመቻ 80 በመቶ የሚሆነውን አርም መንቀል መቻሉን ለዚሁ ዓላማ ተብሎ የተቋቋመው መስሪያ ቤት ገለፀ።
Your browser doesn’t support HTML5