አስር የፖለቲካ ድርጅቶች አብረው ለመስራት ተስማሙ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ነፃነት ግንባርን ጨምሮ አስር የፓለቲካ ድርጅቶች አብሮ በትብብር ለመስራት ተስምሙ። ትብብሩ ወደ ቅንጅት የሚሸጋገርበት ሂደት ላይም እንደሚሰራ ተገልጿል፡፡