ድምጽ አስር የፖለቲካ ድርጅቶች አብረው ለመስራት ተስማሙ ዲሴምበር 06, 2019 ሙክታር ጀማል Your browser doesn’t support HTML5 የኦሮሞ ነፃነት ግንባርን ጨምሮ አስር የፓለቲካ ድርጅቶች አብሮ በትብብር ለመስራት ተስምሙ። ትብብሩ ወደ ቅንጅት የሚሸጋገርበት ሂደት ላይም እንደሚሰራ ተገልጿል፡፡