ቪድዮ ፍልስጤማውያን “የቁጣ ቀን” ብለው የጠሩት ዓመፅ ዲሴምበር 08, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ እየሩሳሌምን በእስራኤል ዋና ከተማነት ዕውቅና መስጠታቸውን ተከትሎ ፍልስጤማውያን “የቁጣ ቀን” ብለው በጠሩት ዓመፁ ጋዛ ላይ የእስራኤል ወታደሮች አንድ ፍልስጥጤማዊ ገድለዋል። አስተያየቶችን ይዩ